በሰደት የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አባላት አስተባባሪ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

February 10, 2013

የወያኔ/ኢሕአዴግ ሥርዓት በአሁኑ ጊዜ በሁሉም የሥራ መስኮች ትኩረት ሰጥቶ እየተንቀሳቀሰበት ያለው በምርጫ 2002 ዓ.ም የተጠቀመበትን የተደራጀ የልማት ሠራዊት መገንባት በሚለው አንድ ለአምስት ፖለቲካዊ አደረጃጀቱ ተማሪዉን አንድ ለአምስት እንዲደራጁ በማድረግ ( በእያንዳንዱ የመንግሥት መስሪያ ቤት በገጠርና በከተማ ተግባራዊ እያደረገ ያለው የስርዓቱ የአደረጃጀት ዘዴ ነው) በኢሕአዴግ አብዮታዊ ዴሞክራሲ እንዲጠመቅ እርስ በርሱ እንዳይተማመን በጥርጣሬ ዐይን እንዲተያይ፣ በሃገር ጉዳይ ላይ በጋራ እንዳይመክር፣ በስርዓቱ ላይ ታቃውሞ እንዳያነሳ፣ የስርዓቱ አራማጅ ፣ ደጋፊና አገልጋይ ሆኖ እንዲቀጥል የዘረጋው የአፈና መዋቅር ትምህርት ቤቶችን አካዳማዊ እውቀት የሚገበይባቸው አምባዎች ሳይሆኑ የኢሕአዴግ የፖለቲካ አቀንቃኝ ተቋም እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።

ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ


Previous Story

ሙስሊሞች በተለያዩ ከተሞች መንግስትን ሲያወግዙ፤ መሪዎቻቸውን ከጎናችሁ ነን ሲሉ ዋሉ

Next Story

ጂሃዳዊ እርምጃን በኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠሩት ሲጋለጡ. ከዳኛቸው ቢያድግልኝ

Go toTop