ድምጻችን ይሰማ በሚል ከአንድ ዓመት በላይ ተቃውሟቸውን እያሰሙ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በመላ ሃገሪቱ በተመረጡ ከተሞች ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ ዋሉ። “ፍትህ ፍትህ” በሚል ከተደረገው የተቃውሞ ሰልፍ በአንዋር መስጊድ የተደረገውን ፎቶዎች ይዘንላችኋል።
ድምጻችን ይሰማ በሚል ከአንድ ዓመት በላይ ተቃውሟቸውን እያሰሙ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በመላ ሃገሪቱ በተመረጡ ከተሞች ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ ዋሉ። “ፍትህ ፍትህ” በሚል ከተደረገው የተቃውሞ ሰልፍ በአንዋር መስጊድ የተደረገውን ፎቶዎች ይዘንላችኋል።