ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች “ፍትህ ፍትህ” ሲሉ ስለፍትህ ሲጮሁ ዋሉ

April 12, 2013

ድምጻችን ይሰማ በሚል ከአንድ ዓመት በላይ ተቃውሟቸውን እያሰሙ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በመላ ሃገሪቱ በተመረጡ ከተሞች ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ ዋሉ። “ፍትህ ፍትህ” በሚል ከተደረገው የተቃውሞ ሰልፍ በአንዋር መስጊድ የተደረገውን ፎቶዎች ይዘንላችኋል።

Previous Story

የለገደንቢ ወርቅ ሽያጭ ድራማ!! (በኢትዮ-ጀርመኒ ድረገጽ)

Next Story

የጊዜው የኢትዮጵያ ጬኸት፤ የተመስገን ደሳለኝ ዕይታና የከበደ ሚካኤል”ጽጌረዳና ደመና”

Go toTop