ዛሬም ዶክተር ነጋሶ እንደገና በፖሊስ ታገቱ

September 28, 2013

የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ዛሬ በ6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ ፊት ለፊት ለነገው ሰላማዊ ሰልፍ ህዝብን ሲቀሰቅሱ ከሚመሩት ቡድን ጋር በፖስ ቁጥጥር ስር ውለው መነን ትምህርት ቤት ወደሚገኘው ፖሊስ ጣብያ ተወስደዋል፡፡
ፖሊስ የአንድነት ፓርቲን ሊቀመንበርና ሌሎች አባላትን ያገተው ለሰላማዊ ሰልፍ እንጂ ለቅስቀሳ ፈቃድ አልተሰጣችሁም በማለት ነው፡፡
#millionsofvoicesforreedom#udj

Previous Story

በእንቆቅልሽ ኖሮ በእንቆሽልሽ ያረፈው ድምፃዊ ጥላሁን ገሰሰ

Next Story

አቶ ሬድዋን ይህንን አያውቁም ይሆን

Go toTop