በአንድነት ፓርቲ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ ላይ ዘመቻ ተከፍቷል

April 30, 2014

ዳዊት ሰሎሞን


በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የኢኮኖሚ፣የማህበራዊና ፖለቲካዊ ችግሮች በተመለከተ የከተማይቱ ነዋሪ አደባባይ በመውጣት ድምጹን ከፍ ባለ መንገድ በዕሪታ እንዲያሰማ አንድነት ፓርቲ ለፊታችን እሁድ ጥሪ እያደረገ ይገኛል፡፡ነገር ግን ጥሪው በመብራት መጥፋት፣በንጹህ ውሃ አለመኖር፣በትራንስፖርት፣በቴሌ ኮም ኢንዳስትሪው ኋላ ቀርነት
ብቻ እንደሆነ በማስመሰል ለማንከኳሰስ የሚደረጉ ዘመቻዎች በፓርቲው ላይ ተከፍተዋል፡፡


እርግጥ ነው ለአንድነት
የኑሮ ውድነት፣የስራ አጥ ቁጥር መበራከትና እንደ ንጹህ ውሃ ፣መብራትና የቴሌ ኮም አገልግሎት ደካማነት አነገብጋቢ ጉዳዮች ተደርገው መወሰድ እንደሚገባቸው ያምናል፡፡
ሰልፉ ግን ከላይ ለመጥቀስ ከሞከርኳቸው ዐቢይ ጉዳዮች በተጨማሪ ‹‹የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ይመለከታል፡፡
የመልካም አስተዳደር እጦት ለእርስዎ ምንድን ነው?
የቢሮክራሲው መንዛዛት፣ሙስናው ፣ፍትህ ማጣቱ፣አድልዎ መደረጉ፣ስራ ለመቀጠር የድርጅት አባልነት መስፈርት መደረጉ፣በአስተሳሰብዎ የተነሳ ልዩነት እየተደረገብዎ መሆኑ፣የኑሮ ውድነቱ፣አፈናው፣እስራቱ ወዘተ አ

Previous Story

ከአዲስ አበባ ፕላን ተማሪዎቹ አይቀድሙም?

Next Story

ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ በተማሪዎች ተቃውሞ እየተናጠ ነው

Go toTop