ቅስቀሳው ተጠናክሮ ቀጥሏል -ፖሊስ እውቅና የተሰጠውን የሰላማዊ ሰልፍ የበራሪ ወረቀት ቅስቀሳ ለማስተጓጎል እየሞከረ ነው::

April 29, 2014

ሜክሲኮ አካባቢ በራሪ ወረቀት ሊያሰራጩ የተንቀሳቀሱ አባላትን ፖሊስ በ5ኛ ፖሊስ ጣቢያ አገተ፡፡ 1- ዳንኤል ፈይሳ 2- አበበ ቑምላቸው 3- አብነት ረጋሳ 4- ሳሙኤል ይትባረክ 5- አያክሉህም ጀንበሩ 6- ዳግማዊ ተሰማ 7- ዳዊት አለሙ  

Previous Story

የኢህአዴግ መንግስት በሚቃወሙትና በሚተቹት ላይ እየወሰደ ያለውን አፈና እና እስር የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲታገለው ጥሪ እናቀርባለን!!!

Next Story

በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ያሉ የኦሮሞ ብሔር ተማሪዎች ባነሷቸው ጥያቄዎችና እየደረሰባቸው ያለው ጉዳይ

Go toTop