የአማራ ፋኖ በወሎ ዕዝ ኮማንድ ተመሠረተ

December 13, 2023

 ባሳለፍነዉ ሳምንት ወሎ ወስጥ በሚገኙ የፋኖ ብርጌድና ክፍለጦር አመራሮች መካከል በተደረገ ስብሰባ፣ አንድ የወሎ እዝ ለመመስረት ስምምነት ላይ ተደርሷል። በዚህም ስብሰባ ላይ አዲስ ለተቋቋመዉ የአማራ ፋኖ በወሎ ዕዝ አመራሮች ምርጫ ተካሂዷል። አማራ ፋኖ በወሎ ዕዝ ከሁሉም በተወጣጡ ተወካዮች በአብላጫ ድምፅ የተመረጡ ዋና አዛዥ :- ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ ምክትል አዛዥ:- ዋርካው ምሬ ወዳጆ አስተዳደር:- አለምነህ መብራቱ ሎጂስቲክ:- ኮሎኔል ሞገስ ብርሀኔ ፖለቲካ ዘርፍ:- ሻፊ ሀብታሙ ሌሎቹም በዚሁ ዕዝ የሚዋቀሩ ይሆናል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የአዋሽ አርባ ግፍ ተጋለጠ! | ፋኖ ኦሮሚያ ክልል ገባ | የጎጃም ዕዝ ፋኖ መግለጫ | ምርኮኛው (ፊልድ ማርሻሉ) ብርሃኑ ጁላ ጭንቀት | የህግ ባለሙያዎች በብልፅግና ላይ መነሳሳት

Next Story

ከትም አግሳ አንበሳ!

Go toTop