አቶ መርሀፅድቅ መኮንን የአማራ ክልል ኘሬዝዳንት የህግ አማካሪ በዶክተር ይልቃል ከፋለ ከስራው መባረሩ ተሰማ

October 23, 2022
አቶ መርሀፅድቅ መኮንን የአማራ ክልል ኘሬዝዳንት የህግ አማካሪ በዶክተር ይልቃል ከፋለ ከስራው መባረሩ ተሰማ።
አቶ መርሐፅድቅ ከስራው የተባረረበት ምክንያት “የወልቃይትንና የራያን ማንነት ጉዳይ” በፍጥነት ህጋዊ እልባት ከመስጠት ይልቅ፣ የብልፅግና ፖለቲካዊ ካርድ መምዘዣ ሆነዋል በማለቱ መሆኑ ታውቋል።
ፈለገ ግዮን

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የኢትዮጵያ አየር ሃይል ከአየር ክልል ዘብነቱ ባሻገር በግብርና ልማት ለህዝብ የሚተርፉ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል

Next Story

ሆድ ስንቱን አስከዳህ! – በላይነህ አባተ

Go toTop