አቶ መርሀፅድቅ መኮንን የአማራ ክልል ኘሬዝዳንት የህግ አማካሪ በዶክተር ይልቃል ከፋለ ከስራው መባረሩ ተሰማ October 23, 2022 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email አቶ መርሀፅድቅ መኮንን የአማራ ክልል ኘሬዝዳንት የህግ አማካሪ በዶክተር ይልቃል ከፋለ ከስራው መባረሩ ተሰማ። አቶ መርሐፅድቅ ከስራው የተባረረበት ምክንያት “የወልቃይትንና የራያን ማንነት ጉዳይ” በፍጥነት ህጋዊ እልባት ከመስጠት ይልቅ፣ የብልፅግና ፖለቲካዊ ካርድ መምዘዣ ሆነዋል በማለቱ መሆኑ ታውቋል። ፈለገ ግዮን Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Story የኢትዮጵያ አየር ሃይል ከአየር ክልል ዘብነቱ ባሻገር በግብርና ልማት ለህዝብ የሚተርፉ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል Next Story ሆድ ስንቱን አስከዳህ! – በላይነህ አባተ