እስክታልቁ ድረስ ስከኑ ይሉናል የአማራ ክልል ፕሬዘዳንት – መስከረም አበራ

March 26, 2022

ከታች የምታነቡትን ንግግር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተፅፎ ቢሰጠው እንኳን በዚህ ሰውዬ ሁኔታ ተረጋግቶ አይናገረውም። ወደ ብአዴን ወንበር የሚመጣው የመጨረሻው ሰው በገዛ ህዝቡ ላይ በመዝመት የመጨረሻው የሮቦትነት ፕሮግራም የተጫነበት ዞምቢ ነው! ይህ ሰውዬ ባለንበት ወቅት ያለው የመጨረሻው Version የሮቦትነት ፕሮግራም የተጫነበት ነው! የተጫነበትን ዘርግፎ ወርዷል!!!! ሰውዬው ንብረትነቱ የገዳዮቻችን ደመኝነቱ የሁላችን ነው!!!!!!!!!ደመኛውን ከትከሻው ያላሽቀነጠረ ህዝብ እንዲህ በለቅሶ ድንኳኑ እየተደነሰበት ይኖራል !
—————————-
“መፈናቀል ሁሉም ቦታ አለ። በክልላችን እንኳን ብንወስድ ከኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን
ኦሮሞ ተፈናቅለዋል። ከጎንደር ቅማንት ተፈናቅለዋል። ቤኒሻንጉል’ም ቢሆን አማራ ብቻ ሳይሆን ጉሙዝም ተፈናቅሏል። በኦሮሚያም ኦሮሞም ተፈናቅለዋል፣ ተገድለዋል። ሁሉም ጋር ህመም አለ። የአማራውን ብቻ ነጥሎ ማስጮህ ወደ ዘላቂ መፍትሔ አይወስደንም። እባካችሁ ፅንፍ እየረገጣችሁ አማራን ከሌላው ኢትዮጵያዊ አትነጥሉት። ሕገመንግስቱ ይሻሻል እያለን ነው። በጩኸትና በፅንፈኝነት አማራን ከሌላው እየነጠለን በሕገመንግስቱ ማሻሻያ ጉዳዮች ላይ ማነው ከአማራው ጋር የሚቆመው..? አማራን ከሁሉም ጋር እያናከሰን እረፍት አየነሳነዉ ነዉ።ስለሆነም እባካችሁ አክቲቪስቱም፣ ባለስልጣናቱም እንስከን እንስከን እንስከን..! ”
https://www.facebook.com/1286795063/posts/10222036635286729/?sfnsn=mo
ዶር ይልቃል ከፋለ
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የ’ኤች አር 6600’ ረቂቅ ሕግን የሚቃወም ሰልፍ በሳን ፍራንሲስኮ ከተማ ተካሄደ

Next Story

ፋኖ ሩሲያ ይዝመት፡ የአብርሃም ሃኒባልን ታሪክ ይድገም

Go toTop