ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱና የወልቃይት አመራሮች በወልቃይት ባጀትና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ከፌዴራል መንግስት ሃላፊዎች ጋር ለመነጋገር አዲስ አበባ ሄደው ነበር….።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አራት ጊዜ ቀጠሮ ካስያዘ በሗላ አራቱንም ጊዜ አልችልም ብሎ እነ ኮሎኔል ደመቀን ለማግኘት ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል….ያም የሆነበት ምክንያት በርግጠኝነት ህወሃቶችን ላለማስቀየም ነው…።
ወልቃይት ህዝቡን እንጠይቃለን ብለው እንዳለፈው እመቱ የጨረባ እንደ አሁኑም የብልፅግና አስቂኝ ምርጫዎች አታለው:አወናብደው ካፍታ ሁመራን በወረዳ ደረጃ ለህወሃት ለመስጠት ህወሃት የሱዳን ኮሪዶር እንድታገኝ ለማድረግ ከህወሃቶች ጋር ነገሮችን ተስማምቶ ጨርሷል……።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለትግራይ ክልል እውቅና እይሰጥም የፊዴራል ባጀት ለዞንና ለወረዳዎች ይሰጣል ብሎ ወስኖ ነበር…።
በዚያ መሰረት ለትግራይ ክልል ከተመደበው 10 ቢሊዮን ብር 2 ቢሊዮን ለወልቃይት በገንዘብ ሚኒስቴር መላክ ነበረበት…ግን ዶ/ር አብይ አህመድ ገንዘብ እንዳይላቅ በቅርብ ጏደኟቹ አህመድ ሽዴና እዮብ ተካልኝ በኩል አሳግዷል….።
አሀመድ ሽዴ ከቦረና ኦህዴድ የነበረ በሗላ ሶማሌ ነኝ ያለ ገንዘብ ሚኒስቴር ነው። የሱ ምክትል ዶ/ር እዮብ ተካልኝ ደግሞ ኦህዴድ ነው…።
ትልቁና አሳሳቢው ጉዳይ ግን አብይ አህመድ ይህንን አይነት አሳፋሪ ጨዋታ ሲጫወት በተለይም በአማራ ክልል ያለው ዝምታ ነው…።
በነገራችን ላይ አብይ አህመድ ስልጣን የያዘው በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ተጋድሎ ነው…።
ኮሎኔል ደመቀን አራት ጊዜ ቀጠሮ ሰጥቶ ለማናገር አለመፈለጉ ትንሽነቱን የሚያሳይ ነው….።