የኢትዮጵያን አየር መንገድ ካለበት መጠነ ሰፊ ችግሮች መሃካል ዳያስፖራዎችን መቀበል እንዳቃተው ተሰማ

December 15, 2021
አንድ ሚሊየን ኢትዮጵያውያኖች ወደ ሃገራቸው በመግባት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እንዲደግፉ የሚለውን የመንግስት ጥሪ የተቀበሉ ኢትዮጵያውያን ወደሃገራቸው እየነጎዱ ቢሆንም የኢትዮጵያ አየር መንግድ የቪዛና ማስተር ካርድ አገልግሎት ባልታወቀ ምክንያት ባለመስራቱ በርካታ ዳያስፖራዎችን ተስፋ እያስቆረጠ እንደሆነም ተሰምቷል።
ይህ በዚህ እንዳለም በመላው አለም ያሉ ርካታ የትራቭል ኤጀንሲዎች በህዋሃት አባላቶች የተያዘ በመሆኑ ኢትዮጵያውያን ትኬት ገዝተው ወደ ኢትዮጵያ እንዳይሄዱ ቢሮዎቻቸውን በመዝጋት ሽያጭ ያቆሙ መሆኑን ተስምቷል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ሕገ መንግስቱንና የጎሳ አወቃቀርን የማይቀይሩ ከሆነ ሌላ ጦርነት አይቀሬ ነው – ግርማ ካሳ

Next Story

 የትግራይ ህዝብ ሆይ ፤ የሲዖል ጉዞ ይብቃህ !  – መኮንን  ሻውል  ወልደጊዮርጊስ

Go toTop