ማስገንዘቢያ ለዘ-ሐበሻ ወዳጆች

January 25, 2014

ባለፉት 3 ቀናት በአስተያየት መስጫ ሳጥኖች ላይ በሰርቨራችን ላይ ባጋጠሙን ቴክኒካል ችግሮች የተነሱ ሳናትማቸው ቀርተናል። ብዙዎቻችሁ አስተያየቶቻችሁን ለማተም ያልፈለግን እንደመሰላችሁ ከሰጣችሁን አስተያየት ለመረዳት ችለናል። ሆኖም ችግሩ ከአቅማችን በላይ ስለነበረ እንጂ በተፈጥሮ የተሰጣችሁን ሃሳብን በነፃነት የመግለጽ መብቶቻችሁን እየተጋፋን እንዳልነበር ትረዱን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።

ዕውነት ያሸንፋል!!

ሔኖክ ዓለማየሁ ደገፉ
የዘ-ሐበሻ ድረገጽ ዋና አዘጋጅ

Previous Story

ከቃሊቲና ቂሊንጦ እስር ቤቶች በላይ የሚያንጸባርቁ ከዋክብት – ዳዊት ከበደ ወየሳ (አትላንታ) [ጋዜጠኛ]

Next Story

ይድረስ ለጓድ መንግሥቱ ኃ/ማርያም

Go toTop