Hiber Radio: “ሕዝቡ በጉልበተኛ ሳይሆን በሕግ የሚተዳደርበት ሁኔታ መፈጠር አለበት” – አቶ ተመስገን ዘውዴ

October 27, 2013

አቶ ተመስገን ዘውዴ የአንድነት የውጭ ግንኙነት ሀላፊ ለህብር ከሰጡት ቃለ ምልልስ የተወሰደ

የህብር ሬዲዮ ቃለ መጠይቅ ከአቶ ተመስገን ዘውዴ የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ የውጭ ግንኙነት ሀላፊ ጋር

አንድነት ፓርቲ በጀመረው ሰላማዊ ትግል መንግስት መለወጥ ይቻላል? ከመድረክ ጋር ያለው ግንኙነት እንዴት ነው? በሰላማዊ ሰልፍ ብቻ ለውጥ ማምጣት ይቻላል? ለመሆኑ አለ የሚባለው የኢኮኖሚ ዕድገትና ተጨባጭ ዕውነታውን የተመለከቱ እንዲሁም አንድነት ፓርቲ ለብሄሮች መብት ያለውን አቋም በተመለከተና በተያያዥ ጉዳዮች የተለያዩ ጥያቄዎችን አንስተን የኢትዮጵያ ራዕይ ማህበር በቬጋስ ባዘጋጀው የአገር ቤቱን የአንድነትን ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ለመደገፍ በጠራው ስብሰባ በመጡበት ወቅት ተወያይተናል። ሙሉውን ያዳምጡት፦

Previous Story

ስለ ዳዊት ከበደ ዘ-ሐበሻ ጁላይ 2013 ምን ጽፋ ነበር? አሁን ምን ሆነ?

Next Story

በጋምቤላ ክልል የህንድ ኩባንያ ንብረት በእሳት ወደመ

Go toTop