የኢትዮጵያ ሙስሊሞች እንቅስቃሴ የተጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ለማሰብ ድምጻችን ይሰማ “730 ቀናት ለሃይማኖት ነፃነት (730 Days For Religious Freedom)” የሚል ዘጋቢ ፊልም አዘጋጀ። 56 ደቂቃ ከ34 ሰከንድ የሚፈጀው ይኸው ፊልም ለዘ-ሐበሻ አንባቢዎች ግንዛቤ ይረዳ ዘንድ አስተናግደነዋል – እነሆ፦
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች እንቅስቃሴ የተጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ለማሰብ ድምጻችን ይሰማ “730 ቀናት ለሃይማኖት ነፃነት (730 Days For Religious Freedom)” የሚል ዘጋቢ ፊልም አዘጋጀ። 56 ደቂቃ ከ34 ሰከንድ የሚፈጀው ይኸው ፊልም ለዘ-ሐበሻ አንባቢዎች ግንዛቤ ይረዳ ዘንድ አስተናግደነዋል – እነሆ፦