የሐውዜን አስተዳዳሪዎች የዓረና አባላትን ዉጡልን እያሉ ደበደቡ

May 26, 2014

የሐውዜን አስተዳዳሪዎች የዓረና አባላትን ዉጡልን እያሉ ደበደቡ። አስተዳዳሪዎቹ ከየት እንደመጡ የማይታወቁ ሲሆን ለ23 ዓመት ያህል ሐውዜንን ገዝተዋል (አስተዳዳሪዎቹ ኢትዮጵያውያን ስለመሆናቸውም እርግጠኛ መሆን አይቻልም)። የድብደባው ሰለባ የሆኑ የዓረና አባላት የሐውዜን ተወላጆች ሲሆኑ “ዉጡልን” ሲባሉ “ወዴት እንሂድ? እናንተ ከዚሁ ዉጡና ሀገራችሁ ፈልጉ እንጂ” የሚል መልስ ሰጥተዋል። ባለፉ ምርጫዎች ህወሓት በሐውዜን የተሸነፈ ሲሆን ድምፅን በመስረቅና የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን ከቀያቸው በማፈናቀልና በማባረር እስካሁን እስደገዛ ነው። It is so!!!

Previous Story

የመጨረሻዉ ካርድ

Next Story

ፖሊስ አላሰርኩትም › ያለውን አስራት አብርሃምን ፍርድ ቤት አቀረበ

Go toTop