የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር መመዘኛውን የሚያሟሉ ወጣቶችን ከህዳር 20/2014 ዓ/ም እስከ ታህሳስ 15/2014 ዓ/ም ለመደበኛ ሠራዊት ወጣቶችን መመልመል ይፈልጋል፡

December 3, 2021
የምዝገባ ጊዜው እንዳያልፈን እንመዝገብ ፣እንፍጠን
የሀገር ኩራት የሆነውን የሀገር መከላከያን ተቋምን እንቀላቀል
===================
1. ህገ- መንግስቱን የተቀበለ/ች ለዚህ በፅናት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/ች
2. የብሔር-ብሔረሰቦችን እኩልነት የሚያምን /የምተመን
3. ከአሁን በፊት የፖሊስና የመከላከያ አባል ያልነበረ/ች
4. ከወንጀል ነክ ነፃ የሆነ የፍርድ ቤት ቀጠሮና ክርክር የሌለበት/ባት
5. ከማንኛውም ሱስና አጉል ልምድ የፀዳ/ች እና ሙሉ ጤንነት ያለው ያላት
6. በመከላከያ ለ7 ዓመት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/ች በማንኛውም ቦታ ተመድቦ መስራት የሚችል/ች
7. ፆታ፡-ወንድ እና ሴት
8. ኢትዮጵያዊ የሆነ በሚኖርበት ቀበሌ 2 ዓመት የኖረ/ች
9. ዕድሜ፡- ከ18-26 አመት
10.ቁመት 1.60ና ከዚያ በላይ ለወንድ ለሴት ደግሞ 1.55 ከዚያ
በላይ የሆነች
11. ክብደት፡-ለወንድ ከ50-75 ኪሎ የሆነ ለሴት ደግሞ 45-66ኪሎ ግራም የሆነች፣
12. የትምህርትደረጃ፡- ለወንድ ማንበብ መፃፍ የሚችል ለሴት ዲፕሎማ የጨረሰችና ከዚያ በላይ
13. ያላገባ/ች/ ያልወለደ/ች/
________
ማሳሰቢያ፡- በምዝገባ ወቅት መቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች የቀበሌና የፖሊስ የድጋፍ ደብዳቤ ፣የትምህርት ማስረጃ ኦርጂናልና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ ያስፈልጋል፡፡
የምዝገባ ቦታ ፣ በሁሉም ወረዳና ቀበሌ የምዝገባ ሰዓት፡- ዘወትር በሥራ ስዓትና ቅዳሜ ጨምሮ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ወደ አገር ቤት ለሚመጡ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ቅናሽ ያለበት መስተንግዶ እንደሚሰጥ ተናገረ

Next Story

በሸዋሮቢት ከተማ ለታሪክ ምስክርነት የተረፈ ንብረት የለም፤ ሙሉ በሙሉ ወድሟል

Go toTop