የአማራ ክልል ልዩ ሃይል ም/አዛዥ ም/ኮሚሽር ቢሰጥ ጌታሁን ከህዋሃት ጋር በኤጀንትነት ሲሰራ እጅ ከፈንጂ ተይዟል!!

November 26, 2021
ወሎ # መካነሰላም !!
ም/ኮሚሽነሩ ከህዋሃት ወራሪ ቡድኑ ጋር በሜሴጅ ጭምር በዚህ ያስገባኸውን
ሃይል አስወጣልን፣ አስነሳልን የሚል መልዕክት ሁሉ እንደተለዋወጠና
በአካውንቱም ላይ በርከት ያለ ገንዘብ መገኘቱ ተረጋግጧል።
ሰውየው አንድ የህዋሃት አመራር ከተማረከና ከባድ ምርመራ ከተደረገ በኋላ
በመካነ ሰላም ከተማ በቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ከብዙ መረጃና ሰነዶች ጋር
ተይዟል።
ም/አዛዡ ደሴ ስትያዝ በቦሩ ሜዳ አካባቢ ልዩ ሃይሉን በመበተን ተመታን በሚል
ሰበብ ክፍተት ሲሰጥና የአማራን ልዩ ሃይል ስምሪትም ሲያምስ የነበረ በትልቅ
አመራር ደረጃ የተገኘ ባንዳ መሆኑ እጅግ በጣም የሚገርም ፈተናው የቱን ያክል
ከባድ እንደሆነ የሚያሳይ ነው

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

እሌኒ ገ/መድህን ዜጎችን በማራቆት የህወሓት የኢኮኖሚ ጡንቻ (ነጋሪት)

Next Story

ወደ ግንባር ለሚዘምቱ የኢዜማ አመራሮች ሽኝት ተደረገ

Go toTop