(የሚኒሶታው መድሃኔዓለም ቤ/ክ ጉዳይ) ሁሉም ለበጎ ነው

በቀለ ገብርኤል (ሲሳይ) – ከሚኒሶታ

እስኪ ወደ ኋላ ሄድ ብለን ያለፍንበትን መንገድ በትዝታ እንቃኝ – ጥናታዊ ጹሑፍ በሁለቱም ወገን ይቅረብ ተብሎ ለወራት ከተዘጋጁ በኋላ፣ የቀረበውን ካዳመጥንና ከሰማን በኋላ ስድስት ሰዓት የፈጀው ስብሰባችንን ማንም ሰው ረግጦ ሳይወጣ ድምጽ ቢሰጥበትም ኮረም አልሞላም በሚል ወዝግብ ተነስቶ አሁን ላለንበት ደረጃ ደርሰናል። ፍረድ ቤት ጣልቃ ገብቶ ይገላግለናል ያልነው፣ ምንም እንኳን ጠቅላላ ጉባሄ እንዳይጠራ ቢሞከርም፣ ነገር ግን እኛው እንድንወስንበት ጉዳያችንን ተመልሶ ወደ እኛ መጥቷል።

ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Previous Story

መኢአድ መግለጫ አወጣ፤ በሳውላ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ጠራ

Next Story

ሐገራዊ ጥሪ በዌኔፒግ ካናዳ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን

Go toTop