ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም
# የዘንድሮ የወያኔ ብሄረሰብ ቀን በጋምቤላ ይደረጋል የተባለ ሲሆን የግዳጅ መዋጮ ተጀምሯል
# ውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውን ወደ አገር ውስጥ የሚገባው የገንዘብ ፈሰስ በአመት 1.5 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ተገለጸ
# የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን ለመገምገምና የተወሰኑትን ለማባረር እቅድ መኖሩ ታወቀ
# ሳኡዲ አረቢያና የተባበሩት ኤምሬት ለሻዕቢያ የሰጡት ገንዘብ የጸጥታውን ምክር ቤት ውሳኔ የሚጻረር መሆኑን ተመድ ገለጸ
# በብሩንዲ ዜጎች ከግጭቶች ለማምለጥ ቤት ንብረታቸው ጥለው በመሸሽ ላይ ናቸው
# የሱማሊያ ፍርድ ቤት ህገ ወጥ የሆኑ ዜጎች ከአገር እንዲወጡ አዘዘ
# በረሃብ በተጠቁ የደቡብ ሱዳን ክፍሎች እርዳታ ማድረስ ያልተቻለ መሆኑን የእርዳታ ሰጭ ድርጅቶች ገለጹ
# በርናርዲኖ ሊዮን ኃላፊነታቸውን ለግል ጥቅም ማራመጃ አውለዋል ተብለው ተከሰሱ
ለዝርዝር ዜናዎች > ከታች ይጫኑ (to listen detail news click below)
[jwplayer mediaid=”48072″]