Español

The title is "Le Bon Usage".

የጥረቱ ሂደት ዕድገት፤ # ፬ – አንዱዓለም ተፈራ

May 27, 2015
ቀን፤     ማክሰኞ፤ ግንቦት ፲፰ ቀን፤ ፳ ፻ ፯ ዓመተ ምህረት ( 5/26/2015 ) 11፡00 ጠዋት፤ ፓሲፊክ የሰዓት አቆጣጠር
አንድ ነገር ጥሩ እየተካሄደ ያለው፤ የመሰባሰቡ አስፈላጊነት በየቦታው ዋና መነጋገሪያ ጉዳይ መሆኑ ነው። ከዚህ አንጻር፤
  • የኢሕአፓ ዴሞክራሲያዊ ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ሁለት አባላት መድቦ፤ በቅድመ ዝግጅቱ ላይ ለውውይት ለመሳተፍ ወስነው አሳውቀውኛል።
  • የሸንጎ አባላት በሙሉ ልባቸው ተካፋይ እንደሚሆኑ አሳውቀውኛል።
  • የሽግግር መንግሥት አመራር አባላት ፈቃደኛነታቸውን ከማበረታቻ ቃላት ጋር ልከውልኛል።
  • አብረውኝ እንዲያስተባብሩ ከጠየቅኋቸው መካከል አራቱ ፈቃደኛ ሆነዋል። በአንድነት የሕዝባዊ መገናኛ እስክናበጅ ድረስ፤ ይኼንኑ የኔን የኢሜል አድራሻ ለጊዜው ልንጠቀም ተስማምተናል።
በተጨማሪ፤ ይሄ የመሰባሰብ ጉዳይ የማንም ግለሰብ ሆነ ድርጅት የግል ጉዳይ ስላልሆነ፤
  • ካሁን በኋላ ከማንኛውም ግለሰብም ሆነ የድርጅት ተወካይ ጋር እኔም ሆነ ሌሎች አስተባባሪ አባላት የምናደርገው የስልክም ሆነ ማናኛውም ዓይነት የግንኙነት ልውውጥ፤ ሕዝባዊና ታሪካዊ አስፈላጊነትና ተጠያቂነት ስላለበት፤ የሚቀዳ ነው። የግል ዘመቻ አልያዝንም።
  • የኔን ሆነ የሌሎችን አባላት ማንነት፣ የትምህርት ደረጃ፣ የትግል ተመክሮ፣ የማስተባበር ልምድ ማንም ማወቅ የለበትም። እያንዳንዱ ግለሰብም ሆነ የድርጅት ተወካይ፤ ማወቅ ያለበት፤ ራሱ የሚታገልለትን የግልም ሆነ የድርጅት ዓላማና ግብ፤ ጊዜያዊውን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሀቅና የትግል አሰላለፍ፣ አሁን የሚያስፈልገውን ግንዛቤና አጣዳፊ ተግባር ነው። ከዚያ ተነስቶ ነው ማንም ግለሰብ ሆነ ድርጅት፤ ከሌሎች ጋር ሊያደርገው የሚፈልገውን ግንኙነት የሚወስነው። እኛ እንደ አበረታታች እንጂ እንደእንቅፋት መታየት የለብንም።
  • አሁንም ብዙ ግለሰቦች ለኔ ኢሜል እየላካችሁልኝ ነው። አመሰግናለሁ። በያላችሁበትም በመሰባሰብም ሆነ በግል ይሔኑ የመሰባሰብ ጉዳይ ልታራምዱ ይገባል። ሰዓቱ አሁን ነው። መበርታት አሁን ነው።
  • ከግንቦት ሰባት በድርጅት የተሠጠኝ መልስ የለም።
  • ለኢሕአፓ አመራር፤ ተሳታፊ እንዲመድቡ፤ እስካሁን በነበረው ግንኙነት በኩል፤ ጥሪ በዛሬው ቀን እንልካለን።
አሁን፤ የመጀመሪያውን የመግባቢያ ስብሰባ ማድረጊያ ሰዓቱ ነው። መጀመር የግድ ያለበት ጉዳይ፤ “ይጀመራል!” እየተባለ ውሎ ማደር የለበትም። መጀመር አለበት። የምንጀምረው በሚከተሉት ሰዎች ነው። ቀኑ በቅርብ ይወሰናል።
፩ኛ.      አሰባሳቢ ለመሆን ፈቃደኛ የሆኑ አምስት ግለሰቦች፤
፪ኛ.      በግለሰብ ለመገናኘትና ለመሰባሰቡ ፈቃደኛ ሆነ የተገኙ ስድስት አባላት፤
፫ኛ.      ከጊዜያዊው የኢሕአፓ ዴሞክራሲያ አስተባባሪ ኮሚቴ የተወከሉ ሁለት አባላት፤
፬ኛ.      ከሸንጎ አባላት የተወሰኑ ( ቁጥሩ አልተገለጸልኝም )፤
፭ኛ.      ከሽግግር ( ዝርዝሩን ገና አልወሰንም )፤
( ፈቃደኛ ከሆኑ፤ ከማንኛውም ኢትዮጵያዊ የውይይት መድረክም ሆነ የፖለቲካ ስብስብ፤ [EEDN, etc ] ቀርበውና ማንነታቸውን አረጋግጠው ሲገኙ፤ እናስተናግዳለን። )
መመዘኛ ነጥቦቹ፤ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የተቀበሉ ናቸው።
፩.  የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት ነው ብሎ የሚያምንና ለማስወገድ የሚታገል፤
፪.  ኢትዮጵያዊያን በሀገራችን የፖለቲካ ሂደት መሳተፍ ያለብን፤ በግለሰብ ደረጃ በኢትዮጵያዊነታችን ተሰባሰቦ ነው፤
፫.  ይህ ትግል ሀገራዊ ስለሆነ፤ ሁላችንም የተካተትንበት አንድ ኢትዮጵያዊ የትግል ማዕከል ያስፈልጋልና እንፍጠር፤
፬.  የኛ ጥረት፤ የሕዝቡን በሀገር ቤት መነሳሳት ለመርዳትና ከጎኑ ተሰልፎ ለድል እንዲበቃና አስተማማኝ እንዲሆን ነው፤
ESKEMECHE

Previous Story

Hiber Radio: ዶ/ር አክሎግ ቢራራ እና የአረናው አምዶም ገ/ሥላሴ ልዩ ቃለምልልስ ስለምርጫው * አገዛዙ የሕዝቡን ድምጽ ወደጎን አድርጎ ለራሱ የሰጠውን የምርጫ ውጤት ይፋ ለማድረግ ተዘጋጅቷል * በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች ተማሪዎች የሕዝብ ድምፅ እንዲከበር መጠየቅ ጀምረዋል * በአዲስ አበባ የ17 ዓመቷን ወጣት ሃና ሌላንጎን የደፈሩት ከ17 ዓመት እስከ እድሜ ልክ እስራት ተፈረደባቸውና ሌሎችም

Next Story

ግንቦትና ግንቦታውያን

Zehabesha | Ethiopian Latest News, Top Analysis & Best Articles <h1 style="text-align:center">tHE HABESHA Ethiopian Reliable News Source – Truth Will Win</h1><title> <title><h2 style="text-align:left">Get the Best Scholarly Articles and Analysis on ZeHabesha</h2><title> <title><h3 style="text-align:right">Zehabesha Ethiopian News</h3><title> <title><h4 style="text-align:justify">Ethiopian Lates News</h4><title> <meta name="keywords" content="Ethiopian News, Ethiopia News, Ethiopian News Today, Top Stories, The Habesha, Latest News, Ethiopia, Breaking News, zehabesha, zehabesha Amharic News, The Habesha News, Headlines, borkena. bbc amharic, repoter, mereja, Ethiopian News provider"> <!-- Google Tag Manager --> <script>(function(w,d,s,l,i){w[l]=w[l]||[];w[l].push({'gtm.start': new Date().getTime(),event:'gtm.js'});var f=d.getElementsByTagName(s)[0], j=d.createElement(s),dl=l!='dataLayer'?'&l='+l:'';j.async=true;j.src= 'https://www.googletagmanager.com/gtm.js?id='+i+dl;f.parentNode.insertBefore(j,f); })(window,document,'script','dataLayer','GTM-5WDL6STX');</script> <!-- End Google Tag Manager --> <!-- Google tag (gtag.js) --> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=G-W9E3TWE2TL"></script> <script> window.dataLayer = window.dataLayer || []; function gtag(){dataLayer.push(arguments);} gtag('js', new Date()); gtag('config', 'G-W9E3TWE2TL'); </script> <meta name="msvalidate.01" content="4781C31A916C7AB883D8AF1F4F3BFC49" /> <link rel="icon" href="/path/to/favicon.ico"> <link rel="icon" type="image/png" href="/thehabesha.com/favicon-96x96.png" sizes="96x96" /> <link rel="icon" type="image/svg+xml" href="/thehabesha.com/favicon.svg" /> <link rel="shortcut icon" href="/thehabesha.com/favicon.ico" /> <link rel="apple-touch-icon" sizes="180x180" href="/thehabesha.com/apple-touch-icon.png" /> <link rel="manifest" href="/thehabesha.com/site.webmanifest" /> <meta name="seobility" content="48b995a16caf3ab9d546a000c18b65d3"> <main> <!-- Main content of your page goes here --> </main> <script type="text/javascript" src="//cdn.rlets.com/capture_configs/d2b/aac/e54/1fc4f7ea32cf1e1d818a0f2.js" async="async"></script> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=TAG_ID"></script> <script src="https://www.googleoptimize.com/optimize.js?id=OPT-M8Z33GL"></script> <meta name="google-site-verification" content="Lf_65x5pXGn-W1TA8CsfJi-53aAyIKdfVyM_QkwpvgY" /> <head> <title>Ethiopian Latest News: Top Analysis and the best Articles<title> <script defer data-domain="thehabesha.com/mEUHSv" src="https://api.publytics.net/js/script.manual.min.js"></script> <script> window.publytics = window.publytics || function() { (window.publytics.q = window.publytics.q || []).push(arguments) }; publytics('pageview'); </script> <!-- Google tag (gtag.js) --> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=UA-215686007-9"></script> <script> window.dataLayer = window.dataLayer || []; function gtag(){dataLayer.push(arguments);} gtag('js', new Date()); gtag('config', 'UA-215686007-9'); </script> <script async src="https://pagead2.googlesyndication.com/pagead/js/adsbygoogle.js?client=ca-pub-9091845805741569" crossorigin="anonymous"></script> <script async custom-element="amp-ad" src="https://cdn.ampproject.org/v0/amp-ad-0.1.js"></script> <title>Zehabesha Ethiopian Reliable News Source – Truth Will Win