ዘ-ሐበሻ

ለትግራይ ሕዝብ የዝማታ መነሻው “ፍራቻ” ከሆነ ከራሱ ሌላ የተሻለ ነፃ አውጪ ከየት ይመጣል? (ጌታቸው ረዳ)

March 31, 2013
Getachew Reda (Editor- Ethiopian Semay) www.ethiopiansemay.blogspot.com  getachre@aol.com “የትግራይ ህዝብ ዝምታ ሲተረጎም” https://zehabesha.info/archives/1156 በሚል ርዕስ ከመቀሌ ትግራይ ክ/ሃገር (በወያኔ የአፓርታይድ ስያሜ አጠራር -“ትግራይ ክልል”) በወጣት አብርሃ ደስታ ተጽፎ፤

ለዜጎች መሞት፣ መፈናቀልና መሰደድ ተጠያቂው መንግስት ነው!!! ወንጀለኞች በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ እንጠይቃለን

March 30, 2013
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ(አንድነት) የተሰጠ መግለጫ  በተደጋጋሚ ፓርቲያችን እንደሚገልፀው አምባገነኑ የኢህአዴግ

የዐማራውን ዘር የማጥፋቱ ዘመቻ በስፋት ቀጥሏል ከሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት የተላለፈ “ለወገን እንድረስ” ጥሪ

March 30, 2013
ዘረኛው የትግሬ-ወያኔ ነፃ አውጪ ድርጅት ዐማራውን ከምድረ-ገፅ ለማጥፋት የጀመረውን ተልዕኮ አሁንም ያለማሠለስ ቀጥሏል። ከዚህ ቀደም ከጎንደር በወልቃይት ፣ በጠገዴ እና በስሜን አውራጃዎች፤ እንዲሁም በወለጋ፣

ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) በአማራው ላይ የሚያደረገውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሽግግር ምክርቤት በጥብቅ ያወግዛል

March 30, 2013
ቀን፡ መጋቢት 29፤ 2013 ህወሃት ከመጀመሪያውም አላማ አድርጎ የተነሳውን የገዢውን መደብ ማጥፋት በሚል ሽፋን አማራውን ለማጥፋት መሆኑ የራሳቸው ፕሮግራም ይገልጻል :: ዛሬም ከሃያ ሁለት

አንሰማም!

March 30, 2013
! … ወያኔና የወያኔ ጀሌዎች የመናገር ነፃነት አለ እያሉ የሚደሰኩርት እዛው ለገደል ማሚቱ ። አንሰማችሁም ….! የመናገር መብት እኮ ተፈጥሮ በስጦታ የለገሰችን እንጂ የወያኔ

የኦሃዮ ደ. መድሃኒት መድሃኔዓለም ካቴድራል በውጭ ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ጥሪ አቀረበ

March 29, 2013
(ዘ-ሐበሻ) የኮለምቦስ ኦሃዮ ደብረ መድኃኒት መድኃኔ ዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ካቴድራል  በውጭ ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ጥሪ አቀረበ።  “በሻርለት ኖርዝ ካሎራይና የምትገኘው የመካነ ብርሃን ቅድስት ሥላሴና

ነገን የተሻለ ቀን ለማድረግ፤ ዛሬ ነው መነሳት፤ – ይድረስ ለሀገሬ ወጣቶች

March 29, 2013
(ሉሉ ከበደ) ከዘር ማንነታችን በፊት ሰብአዊ ሰውነታችን፤ ከጎጠኝነታችን በፊት ኢትዮጵያዊነታችን፤ ከሸፍጥ፤ ከተንኮል፤ ከመሰሪነታንችን በፊት ቅንነታችን፤ ከፍርሀታችን በፊት ድፍረታችን፤ እርስ በርስ ከመጠራጠራችን በፊት መተማመናችን፤ ከመፍረክረካችን

Breaking News፡ ኢትዮጵያውያን ደቡብ አፍሪካ የኢሕአዴግን ስብሰባ በተኑ፤ ቴዎድሮስ አድሃኖም ተደብቀው አመለጡ

March 29, 2013
(ዘ-ሐበሻ) በደቡብ አፍሪካ ሮዝባንክ ከተማ የተጠራው የኢሕ አዴግ ሥብሰባ በኢትዮጵያውያን ብርቱ ትግል መቋረጡንና መበተኑን የዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ሪፖርተር ከሥፍራው ዘገበ። በልማት ስም የተጠራውና በውጭ ጉዳይ
1 657 658 659 660 661 693
Go toTop