አብን፤ በፓርላማው የተሾመውን የአስተዳደር እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላትን ውሳኔ እውቅና ላልሰጥ እችላለሁ ሲል አስጠነቀቀ

February 7, 2019

ኢህ አዴግ 100% የሚቆጣጠረው ፓርላማው ከ2 ቀን በፊት የአስተዳደር እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላትን ያጸደቀ ሲሆን; የኮሚሽኑ አባላት አመራረጥ ላይ ግልጽነት የለበትም; ከሁሉም የኅብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጣ እና ሚዛናዊ ስብጥር የሌለው በመሆኑ ይህ የማስተካከል ከሆነ ይህ ኮሚሽን የሚሰጠውን ውሳኔ እውቅና ላልሰጥ እችላለሁ ሲል ማስጠንቀቂያ ሰጠ::

ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) የተሰጠ መግለጫ ደርሶናል እንደሚከተለው ቀርቧል::
https://www.youtube.com/watch?v=QY21a9JgtmU&t=58s

Previous Story

የሶማሌ ክልል ያለመከሰስ መብታቸውን ያነሳባቸው አብዛኞቹ ባለስልጣናት ከሃገር አምልጠዋል

Next Story

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች  ዛሬ በተለያዩ ከተሞች ተደርገዋል

Go toTop